1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የፌስ ቡክ መልዕክቶች ጎጂ ናቸዉ-ጥናት

ዓርብ፣ ሰኔ 10 2014

ግሎባል ዊትነስና ፎክስ ግሎብ የተባሉ ሁለት የብሪታንያ መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶችና ኢትዮጵያዊው የመረጃ ቴክኖሎጂ ባለሙያ አቶ ዳግም አፍወርቅ በጋራ ያደረጉት ጥናት እንዳመለከተዉ በፌስ ቡክ በዘፈቀደ የሚሰራጫቸዉ ሁከት ቀስቃሽ መልዕክቶች ኢትዮጵያ ዉስጥ የሚደረጉ ግጭቶችና መፈናቆሎችን አባብሰዋል

DW Sendung Shift | HateSpeech
ምስል DW

መልክቶቹ በተለይ በ3 ብሔሮች ላይ ያነጣጠሩ ናቸዉ።

This browser does not support the audio element.

 ግዙፉ የማሕበራዊ መገናኛ ዘዴ ፌስ ቡክ ኢትዮጵያ ላይ ያነጣጠሩ የጥላቻና ሁከት ቀስቃሽ መልእክቶችን ያለምንም ቁጥጥር እንደሚያሰራጭ አንድ ጥናት አረጋገጠ።ግሎባል ዊትነስና ፎክስ ግሎብ የተባሉ ሁለት የብሪታንያ መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶችና ኢትዮጵያዊው የመረጃ ቴክኖሎጂ ባለሙያ አቶ ዳግም አፍወርቅ በጋራ ያደረጉት ጥናት እንዳመለከተዉ በፌስ ቡክ በዘፈቀደ የሚሰራጫቸዉ ሁከት ቀስቃሽ  መልዕክቶች ኢትዮጵያ ዉስጥ የሚደረጉ ግጭቶችና መፈናቆሎችን አባብሰዋል።የጥላኛ ንግግሮቹና መልክቶቹ በተለይ በ3 ብሔሮች ላይ ያነጣጠሩ ናቸዉ።

ገበያዉ ንጉሴ 

ነጋሽ መሐመድ

ሸዋዬ ለገሰ
 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW