የፍልስጤም ፕሬዝደንት በኢትዮጵያ29 ሰኔ 2002ማክሰኞ፣ ሰኔ 29 2002የፍልስጤም ፕሬዝደንት ማህሙድ አባስ በኢትዮጵያ የሚያደርጉትን የሶስት ቀናት ጉብኝት ጀምረዋል።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግፕሬዝደንት ማህሙድ አባስምስል APማስታወቂያ የፕሬዝደንቱ የበዚህ ወቅት ጉብኝት አገራቸዉ ከእስራኤል ጋ ለምትወዛገብባቸዉ ጉዳዮች መፍትሄ የሚሹበት የዲፕሎማሲ ጥረት አካል መሆኑም ተገልጿል። ለሶስት ቀናቱ ጉብኝት አዲስ አበባ ትናንት ማምሻዉን የገቡት ፕሬዝደንት አባስ በሁለቱ አገሮች መካከል ያለዉን የሁለትዮሽ ግንኙነት በሚመለከት ከኢትዮጵያ ፕሬዝደንትና ጠቅላይ ሚኒስትር ጋም ይነጋገራሉ። ሸዋዬ ለገሠ