1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የፍርድ ቤት ዉሎ

ረቡዕ፣ ኅዳር 6 2010

የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት አራተኛ ወንጀል ችሎት ልደታ ምድብ ጠ/ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ በምስክርነት እንዲቀርቡ አዘዘ። ጠ/ሚኒስትሩ የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ ምክትል ሊቀ መንበር አቶ በቀለ ገርባን ጨምሮ በተመሳሳይ ጉዳይ ለተከሰሱ እና በእስር ላይ ለሚገኙ ተጠርጣሪዎች የመከላከያ ምስክር ሆነዉ እንዲቀርቡ ነዉ ዛሬ ትዕዛዝ ያስተላለፈዉ።

Äthiopien Journalisten Martin Schibbye und Johan Persson
ምስል AP

ጠ/ሚኒስትሩ እና አራት ባለስልጣናት ለምስክርነት እንዲቀርቡ ታዝዟል፤

This browser does not support the audio element.

 ከእሳቸዉ ሌላም የአራት ባለስልጣናትንም ምስክርነት አብሮ ለማዳመጥ ከኅዳር 17 እስከ 19 ድረስ ተለዋጭ ቀጠሮ መያዙን ከአዲስ አበባ ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር በላከዉ ዘገባ አመልክቷል።

ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር

ሸዋዬ ለገሠ

ኂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW