የፍቅረኛሞች ቀን ዜናዎች6 የካቲት 2007ዓርብ፣ የካቲት 6 2007እጎአ የካቲት 14 ቀን ማለትም ነገ በየአመቱ የፍቅረኛሞች ቀን ወይም «ቫለንታይንስ ደይ» ይከበራል። ይህ ቀን በምዕራቡ ሀገራት ብቻ ሳይሆን በአንዳንድ የኢትዮጵያ ወጣቶች ዘንድም በደማቅ መከበር ከጀመረ ሰነበተ።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግማስታወቂያ