የፓላንድ ምርጫ ውጤትና ብሉ ካርድ15 ጥቅምት 2000ዓርብ፣ ጥቅምት 15 2000ፖላንድ ውስጥ የተካሄደው የምክርቤት ምርጫ እና ውጤቱ የሰሞኑ የመገናኛ ብዙሀን አብይ ትኩረት ነበር ። በዚሁ ሳምንት ሌላው አውሮፓን ትኩረት ውስጥ ያሰገባው የአውሮፓ ህብረት ብሉ ካርድ የተሰኘውን የስራና የመኖሪያ ፈቃድ የተመለከተውን ረቂቅ ሰነድ ይፋ ማድረጉ ነው ።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግየተሸናፊው የያሮስላቭ ካሲንስኪ ፎቶ በመሀል ዋርሶምስል APማስታወቂያ