1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የፓሪሱ የአየር ንብረት ጉባኤ እና አፍሪቃ

ዓርብ፣ ጥቅምት 11 2009

ፓሪስ ላይ ባለፈዉ ዓመት የተመድ የአየር ንብረት ለዉጥ ተመልካች ጉባኤ ከተካሄደ በኋላ ፤ አፍሪቃስ በቀጣይ የድርሻዋን ምን መሥራት ይጠበቅባታል በሚል የተካሄደዉ ጉባኤ ተጠናቀቀ። 

Addis Ababa (Äthiopien)
ምስል picture alliance/landov

Beri. (Climate talk Africa) - MP3-Stereo

This browser does not support the audio element.

የፓሪሱ ጉባኤ ሃገራት በየግላቸዉ ወደከባቢ አየር የሚለቁትን በካይ ጋዝ ለመቀነስ የተስማሙበት እና ዉጤት የተገኘበት እንደነበር ይታወሳል። ለሦስት ቀናት አዲስ አበባ ላይ የተካሄደዉ የአፍሪቃን ሚና የተመለከተዉ ጉባኤ፤ የፓሪሱ ዉጤት ለአፍሪቃ ምን ጠቀሜታ ይኖረዋል ተግባራዊነቱን የሚለዉን መመልከቱ ተገልጿል። ጉባኤዉ ሲጠናቀቅም የጋራ መግለጫ አዉጥቷል። ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ ዝርዝሩን ልኮልናል።

ጌታቸዉ ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ

ሸዋዬ ለገሠ

ኂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW