1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የፓሪሱ ጥቃትና የዓለም ሠላም

ሰኞ፣ ጥር 4 2007

ፓሪስ ተሸበረች። ዓለም ደነገጠ። ግድያ፤ ሽብሩን አወገዘ። አዘነም፤ ብዙዉ «እኔም ሻርሊ ኤብዶ ነኝ» አለ። ሌሎች ግን «ፍቅር ያሸንፋል።»

የፓሪሱ ጥቃትና የዓለም ሠላም
ምስል Reuters/Wojazer

«እስልምና ተራ መሆኑን እንደ ካቶሊካዊነት አምኖ እስኪቀበል ድረስ« ብሎ ነበር የሻርሊ ኤብዱ መፅሄት ዋና አዘጋጅ ፤ ስቴፋን ሻርል ቦንዬ የዛሬ ሁለት ዓመት ግድም፤ «እንቀጥልበታለን።» እሱና ባልደረቦቹ በዚያች ምፅታዊ መፅሄታቸዉ እስልምናን መተቸት፤ ማኪያኪያስ፤ ማንቋሸሻቸዉን ቀጠሉ። ሮብ ግን ተገደሉ። ፓሪስ ተሸበረች። ዓለም ደነገጠ። ግድያ፤ ሽብሩን አወገዘ። አዘነም፤ብዙዉ «እኔም ሻርሊ ኤብዶ ነኝ» አለ። ሌሎች ግን «ፍቅር ያሸንፋል።» ግድያ ሽብሩን አስታከን ዳራዉን፤ የድንጋጤ፤ ዉግዘት ግመት እንድምታዉን ከብራስልሱ ወኪላችን ከገበያዉ ንጉሴ ጋር ባደረግነዉ አጭር ዉይይትእንቃኛለን። ላፍታ አብራችሁኝ ቆዩ።

ነጋሽ መሐመድ

ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW