1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የፓርቲዎች ስምምነት ሰነድ ፊርማ

ሐሙስ፣ መጋቢት 5 2011

ከአንድ መቶ የሚበልጡ የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች በውይይት ያበለጸጉትን የጋራ መግባቢያ የቃል ኪዳን ሰነድ ዛሬ ፈረሙ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድም ገዢው ፓርቲ የኢትዮጵያ ሕዝቦች አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ግንባር /ኢህአዴግን/ ወክለው ፊርማቸውን አኑረዋል።

Äthiopien Addis Abeba Wahlvorstand
ምስል DW/G. Tedla

«በሰነዱ ላይ ፓርቲዎቹ ሲመክሩ ቆይተዋል»

This browser does not support the audio element.

ችግርን በጋራ በመነጋገር የመፍታት ባህል የሚዳብርበት መሆኑ በተገለጸው በዚህ ሰነድ ዝግጅት ፓርቲዎቹ ሁሉ መሳተፋቸውን ፈራሚዎቹ ለDW ገልጸው በቀጣይ ሊያሰራ ይችላል ብለው እንደሚያምቱ አመልክተዋል።  ከአዲስ አበባ ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር የተለያየ ፓርቲ አባላትን አስተያየት አሰባስቦ ተከታዩን ዘገባ ልኮልናል።

ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር

ሸዋዬ ለገሠ

እሸቴ በቀለ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW