1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የፕረስ ነጻነት ይዞታ በፓኪስታን፣

ማክሰኞ፣ ሚያዝያ 13 2001

በዓለም ውስጥ የፕረስ ነጻነትን እጅግ ከሚጋፉትና ከሚከሰሱት አገሮች አንዷ ፓኪስታን መሆኗን RSF አስታወቀ።

በእንግልት፣ ዛቻና በመሳሰለው አገሯን ለቃ ወደ ጀርመን የተሰደደችው ፓኪስታናዊቷ ጋዜጠኛ ፣ ሜራ ጀማል፣ምስል DW

ከ 173 አገሮች ፣ ፓኪስታን በፕረስ ነጻነት ገፋፊነት 152 ደረጃ ላይ ትገኛለች። በዓለም ውስጥ ፣ ከኢራቅ ቀጥላ፣ ለጋዜጠኞች ፀር የሆነች አገር ፓኪስታን ናት። በዚህ ዓመት ብቻ 3 ጋዜጠኞች በጥይት ተደብድበው ህይወታቸው አልፏል። አምና 7 ነበሩ። በተለይ፣ ስለሴቶች እኩልነትና ስለአክራሪ ሙስሊሞች የሚጽፉ፣ የሚናገሩ ጋዜጠኞች፣ ፍዳ ነው የሚያዩት። ሽብር ፈጠራው፣ ዛቻው፣ ክትትሉ፣ ያስጨነቃት አንዲት ፓኪስታናዊት ጋዜጠኛ ፣ ህይወቷን ለማትረፍ ጀርመን ከገባች በኋላ፣ ማብራሪያ ሰጥታለች።

ይልማ ኃይለ ሚካኤል ዝርዝር ዘገባ አለው።

ይልማ ኃ/ሚካኤል፣

ተክሌ የኋላ፣

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW