የፕሬዝዳንት ጃኮብ ዙማ የምክር ቤት ውሏቸው ትችት
ረቡዕ፣ መስከረም 4 2009ማስታወቂያ
ፕሬዝዳንቱ በተደጋጋሚ ንግግራቸውን ለማቋረጥ የተገደዱ ሲሆን «ወንጀለኛ» እና መሰል ዘለፋዎችም ገጥሟቸዋል። አነጋጋሪው የኤኮኖሚ ነጻነት ታጋዮች ፓርቲ መሪ ጁሊየስ ማሌማ ፕሬዝዳንቱ ስልጣናቸውን እስኪለቁ እስከመጠየቅ ደርሷል። በምክር ቤቱ ጃኮብ ዙማ በመንግስታቸው እና ፓርቲያቸው መካከል ተፈጥሯል ስለሚባለው ትንቅንቅ ጥያቄ ቀርቦላቸዋል። ደቡብ አፍሪቃ የሚገኘው የዶይቼ ቬለ ወኪል መላኩ አየለ ተጨማሪ ዘገባ አለው።
መላኩ አየለ
እሼቴ በቀለ
አርያም ተክሌ