1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የፕሬዝዳንት ጃኮብ ዙማ የምክር ቤት ውሏቸው ትችት

ረቡዕ፣ መስከረም 4 2009

የደቡብ አፍሪቃው ፕሬዝዳንት ጃኮብ ዙማ በትናንትናው የምክር ቤት ውሏቸው የኤኮኖሚ ነጻነት ታጋዮች ፓርቲ አባላት ዘለፋ እና ውንጀላ ገጥሟቸዋል።

Aufstand gegen Staatschef Zuma im südafrikanischen Parlament
ምስል Reuters/R. Bosch

[No title]

This browser does not support the audio element.

ፕሬዝዳንቱ በተደጋጋሚ ንግግራቸውን ለማቋረጥ የተገደዱ ሲሆን «ወንጀለኛ» እና መሰል ዘለፋዎችም ገጥሟቸዋል። አነጋጋሪው የኤኮኖሚ ነጻነት ታጋዮች ፓርቲ መሪ ጁሊየስ ማሌማ ፕሬዝዳንቱ ስልጣናቸውን እስኪለቁ እስከመጠየቅ ደርሷል። በምክር ቤቱ ጃኮብ ዙማ በመንግስታቸው እና ፓርቲያቸው መካከል ተፈጥሯል ስለሚባለው ትንቅንቅ ጥያቄ ቀርቦላቸዋል። ደቡብ አፍሪቃ የሚገኘው የዶይቼ ቬለ ወኪል መላኩ አየለ ተጨማሪ ዘገባ አለው።

መላኩ አየለ

እሼቴ በቀለ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW