1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የፖለቲከኛ እስረኞችን የተመለከተ ጉባኤ በለንደን

ሰኞ፣ ኅዳር 8 2007

የኢትዮጵያ መብት ጥበቃ የጋራ ትግልን ይጠይቃል በሚል ሥያሜ ባለፈዉ ሳምንት መጨረሻ ብሪታንያ ለንደን ከተማ ላይ አንድ ጉባኤ መደረጉ ተገለፀ።

Gefangener Gefängnis
ምስል Fotolia/jtanki

በሳምንቱ መጨረሻ ለንደን ከተማ ላይ የተካሄደዉ ይህ ጉባኤ የተጠራዉበኢትዮጵያ የፖለቲከኛ እስረኞች አንድነት ድርጅት ሲሆን በስብሰባዉ ላይ ከተለያዩ የፖለቲካና የሲቪል ማኅበራት የተዉጣቱ እንግዶች ተካፋይ ነበሩ።

ድልነሳ ጌታነህ
አዜብ ታደሰ
ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW