1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የፖለቲካ አለመረጋጋት እና ትምህርት

እሑድ፣ ኅዳር 17 2010

በኦሮሚያ እና በሶማሌ ክልሎች የተፈጠረው የፖለቲካ አለመረጋጋት መዘዝ በተለያዩ ሁኔታዎች ታይቷል። ከነዚህም አንዱ አንዱ የከፍተኛ የትምህርት ተቋማት እና የትምህርት አሰጣጡን ሂደት ይነካል። የፖለቲካ አለመረጋጋቱ ተፅዕኖ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት እና በትምህርት አሰጣጡ ሂደት ላይ በሚል ውይይት አካሂደናል።

12.06.2013 DW Online Karten Basis Äthiopien Englisch

የመማር ማስተማሩ ሂደት እክል ገጥሞታል

This browser does not support the audio element.

በኦሮሚያ እና ሶማሌ አጎራባች ክልሎች  የተፈጠረው  ለበርካቶች ሞትና በአስር ሺዎች መፈናቀል ምክንያት በሆነው ግጭት  እና  በሰበቡ  እና ካለፉት በተካሄዱተቃውሞ ሰበብ  በሁለቱም ክልሎች  የሚገኙ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች ላይ ጉዳት ደርሷል፣ በክልሎቹ በተፈጠረው አለመረጋጋትም ትምህርት በአግባቡ የሚሰጥበት ሂደት እክል እንደገጠመው እና አሁንም ቢሆን ተማሪዎች እንደሚፈለገው ትምህርታቸውን መከታተል እንዳልቻሉ ጉዳዩ ያሳሰባቸው ተማሪዎች ይናገራሉ። የኦሮሚያ ክልል ተማሪዎች ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ የተመደቡ የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች ለደህንነታቸው አስጊ ነው በሚል ወደ ዩኒቨርሲቲው መሄድ የለባቸውም በማለት በተለያዩ የኦሮሚያ ዩኒቨርሲቲዎች ተማሪዎች ተቃውሞ ማድረጋቸው ይታወሳል።

 

አርያም ተክሌ

ማንተጋፍቶት ስለሺ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW