1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሀሳብ ማዕድ

ሰኞ፣ ግንቦት 12 2011

ዛሬ አዲስ አበባ ውስጥ በተካሄደ «የሀሳብ ማዕድ» በተባለው መድረክ ላይ ጽሁፎቻቸው አገር የሚያፈርሱ እንዳይሆኑ ጥሪ ቀርቦላቸዋል። የአሶስየትድ ፕሬስ የኢትዮጵያ ወኪል ጋዜጠኛ ኤልያስ መሠረት ባዘጋጀው በዚህ መድረክ ላይ የጥላቻ ንግግር መቅጫ ረቂቅ ሕግ ነቀፌታ ቀርቦበታል።

Aktivisten Treffen aktuelle Angelegenheiten
ምስል DW/Y.G/egziabher

የሀሳብ ማዕድ

This browser does not support the audio element.

የፖለቲካ አራማጆች (አክቲቪስቶች) በማህበራዊ ድረ-ገጾች የሚያወጧቸውን ፅሁፎች ሃላፊነት በተሞላው መንገድ እንዲጽፉ ተጠየቁ። ዛሬ አዲስ አበባ ውስጥ በተካሄደ «የሀሳብ ማዕድ» በተባለው መድረክ ላይ ጽሁፎቻቸው አገር የሚያፈርሱ እንዳይሆኑ ጥሪ ቀርቦላቸዋል። የአሶስየትድ ፕሬስ የኢትዮጵያ ወኪል ጋዜጠኛ ኤልያስ መሠረት ባዘጋጀው በዚህ መድረክ ላይ የጥላቻ ንግግር መቅጫ ረቂቅ ሕግ ነቀፌታ ቀርቦበታል። ዘጋቢያችን ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር ውይይቱን ተከታትሏል።


ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር
ኂሩት መለሰ
ተስፋለም ወልደየስ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW