ፖለቲካየፖለቲካ ውይይት በብራስልስ25 ኅዳር 2010ሰኞ፣ ኅዳር 25 2010ኢትዮጵያ ወዴት? የተረጋጋ የሽግግር እና የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ በሚል ርዕስ በብራስልስ ባለፈው ቅዳሜ የአንድ ቀን ስብሰባ ተካሄደ። ድልድይ በአውሮጳ የኢትዮጵያውን መድረክ የተሰኘው በተለያዩ የአውሮጳ ሀገራት በሚኖሩ ኢትዮጵያውያን የተቋቋመው እና በቤልጅየም ብራስልስ የተመዘገበው ቡድን በጠራው ስብሰባ ላይ የተለያዩ የጥናት ጽሁፎች ቀርበዋል።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግማስታወቂያ2ኛው የአውሮጳ ኢትዮጵያውያን መድረክ This browser does not support the audio element.ገበያው ንጉሤ አርያም ተክሌ