1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የፖለቲካ ውይይት በብራስልስ

ሰኞ፣ ኅዳር 25 2010

ኢትዮጵያ ወዴት? የተረጋጋ የሽግግር እና የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ በሚል ርዕስ በብራስልስ ባለፈው ቅዳሜ የአንድ ቀን ስብሰባ ተካሄደ። ድልድይ በአውሮጳ የኢትዮጵያውን መድረክ የተሰኘው በተለያዩ የአውሮጳ ሀገራት በሚኖሩ ኢትዮጵያውያን የተቋቋመው እና በቤልጅየም ብራስልስ የተመዘገበው ቡድን በጠራው  ስብሰባ ላይ የተለያዩ የጥናት ጽሁፎች ቀርበዋል።

12.06.2013 DW Online Karten Basis Äthiopien Englisch

2ኛው የአውሮጳ ኢትዮጵያውያን መድረክ

This browser does not support the audio element.

ገበያው ንጉሤ

አርያም ተክሌ
 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW