1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የፖለቲካ ፓርቲዎች እና የሰብዓዊ መብት ጉባኤ መግለጫዎች

ሐሙስ፣ መስከረም 4 2010

ስድስት የኦሮሞ የፖለቲካ ፓርቲዎች በኦሮሚያ ድንበሮች አካባቢ በመሣሪያ በመታገዝ አጎራባች የሆነው የኢትዮጵያ ሶማሌ በኗሪዎች ላይ ጥቃት በማድረስ እና በማፈናቀል ዘመቻ እያካሄደብን ነው በማለት የጋራ መግለጫ አውጥተዋል። የሰብዓዊ መብት ጉባኤም በበኩሉ በጉዳዩ ላይ ማግለጫ ሰጥቷል።

Karte Äthiopien Amhara, Tigray, Oromia Englisch

የጉዳዩን አሳሳቢነት ፓርቲዎቹ ገልጸዋል፤

This browser does not support the audio element.

ከፖለቲካ ፓርቲዎቹ የመግለጫዉን አንኳር ይዘት እና በጋራ ከፈረሙት መካከል ሁለቱን ማለትም የኦሮሞ ብሔራዊ ኮንግረስ ሊቀመንበር አቶ ተስፋዬ ቶሎሳን እና የኦሮሞ አቦ ግንባር ዋና ጸሐፊ አቶ አማን ዑስማንን ያነጋገረዉ ጌታቸዉ ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ ከአዲስ አበባ ዝርዝር ዘገባ ልኮልናል።

ጌታቸዉ ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ

ሸዋዬ ለገሠ

ኂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW