የፖለቲካ ፓርቲዎች እና የሰብዓዊ መብት ጉባኤ መግለጫዎች
ሐሙስ፣ መስከረም 4 2010![Karte Äthiopien Amhara, Tigray, Oromia Englisch](https://static.dw.com/image/19456890_800.webp)
ማስታወቂያ
ከፖለቲካ ፓርቲዎቹ የመግለጫዉን አንኳር ይዘት እና በጋራ ከፈረሙት መካከል ሁለቱን ማለትም የኦሮሞ ብሔራዊ ኮንግረስ ሊቀመንበር አቶ ተስፋዬ ቶሎሳን እና የኦሮሞ አቦ ግንባር ዋና ጸሐፊ አቶ አማን ዑስማንን ያነጋገረዉ ጌታቸዉ ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ ከአዲስ አበባ ዝርዝር ዘገባ ልኮልናል።
ጌታቸዉ ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ
ሸዋዬ ለገሠ
ኂሩት መለሰ