የፖለቲካ ፓርቲዎች እንቅስቃሴ5 ሚያዝያ 2001ሰኞ፣ ሚያዝያ 5 2001ኢትዮጵያ ውስጥ በመጪዉ 2002ዓ,ም ለሚካሄደዉ አገር አቀፍ ምርጫ ዝግጅቱ የጀመረ ይመስላል።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግበ1997ቱ ምርጫ ድምፅ ሲሰጥምስል APማስታወቂያ ወኪላችን ጌታቸዉ ተድላ ጠንካራ የሆነ አማራጭ የፖለቲካ መርኅ ይዘው ለመቅረብ በመዘጋጀት ላይ መሆናቸው፣ ከሚነገርላቸው የፖለቲካ ድርጅቶች መካከል፣ የ 3 ፓርቲ መሪዎችን አስተያየትና አቋም የሚያንጸባርቅ ቃለ ምልልስ አካሂዷል። ጌታቸዉ ተድላ ሸዋዬ ለገሠ