የ ኦ ዴ ግ ይፋ ምሥረታ፣
ሐሙስ፣ መጋቢት 26 2005ማስታወቂያ
የኦሮሞ ዴሞክራሲያዊ ግንባር በመባል የሚጠራ አዲስ የፖለቲካ ድርጅት መቋቋሙ ይፋ ተደረገ።ከዋሽንግተን ዲ ሲ ፣ አበበ ፈለቀ የላከልን ዘገባ እንደሚያስረዳው፤ ይኸው ግንባር በአብዛኛውበቀድሞ የ ኦ ነ ግ አመራር አባላት የተቋቋመ ቢሆንም፤ የኦሮሞ ህዝብ ከመገንጠል ይልቅ ከሌላው የኢትዮጵያ ብሔርና ብሔረሰብ ጋር በጋራ በመታገል መብቱን ሊያስከብር ይችላል የሚል የፖለቲካ ራእይ የሠነቀ ነው ሲሉ የግንባሩ ከፍተኛ የአመራር አባል ለዶቸ ቨለ ገልጸዋል።
አበበ ፈለቀ
ተክሌ የኋላ
አርያም ተክሌ