የ 7 ኪሎ መጽሔት ምረቃ
ማክሰኞ፣ ጥቅምት 30 2008ማስታወቂያ
መጽሔቱ የተመሰረተው በሶስት የቀድሞ አዲስ ነገር ጋዜጣ አዘጋጆች ጋዜጠኞች አማካኝነት ነው። በምረቃ ሥነ- ስርዓቱ ላይ እንደተገለጸው፣ የመጽሔቱ መስራቾች ከ1990ዎቹ አጋማሽ ጀምሮ በሪፖርተርነትና አርታኢነት በኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ውስጥ ሲሰሩ ቆይተዋል። በስደት የሚገኙት ጋዜጠኞች በሰሜን አሜሪካ ለሚኖሩ ኢትዮጵያውያን የጀመሩት 7 ኪሎ የተባለው መጽሔት በየሁለት ወሩ የሚታተም ይሆናል። 7ኪሎ በኢትዮጵያውያን ስደተኞች መሀል ምን ተጽእኖ ይፈጥር ይሆን?
ናትናኤል ወልዴ
ልደት አበበ
አርያም ተክሌ