የ19 አመቱ አትሌት መሀመድ አማን2 ግንቦት 2005ዓርብ፣ ግንቦት 2 2005በአጭር ርቀት የሩጫ ውድድር ኢትዮጵያን ወክሎ በመወዳደር የራሱንና የኢትዮጵያን ስም በማስጠራት ላይ የሚገኝ ወጣት አትሌት ነው።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግማስታወቂያ መሀመድ ተወልዶ ያደገው በአርሲ ፤አሰላ ከተማ ነው። እሱ እንደሚለው የሩጫውን አለም እንደቀልድ ነው የተቀላቀለው። ዛሬ ሲሮጥ ሌሎች አይናቸውን ተክለው የሚከታተሉት አትሌት ለመሆን በቅቷል። ስለ የአትሌቲክስ ህይወቱ ከዶይቸ ቬለ ጋ ያደርገውን ቆይታ የድምፅ ዘገባውን በመጫን መስማት ይችላሉ። ልደት አበበ ነጋሽ መሀመድ