1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የ2018 የጸሐፊዎች ሽልማት ለእስክንድር ነጋ

ሐሙስ፣ ጥር 10 2010

በእስር ላይ የሚገኘዉ ጋዜጠኛ እስክድር ነጋና ቬኒዜላዊትዋ ጋዜጠኛ ሜላ ጎሮሶ ኮሮ የኔዘርላንዶ ኦክስፋም ኖቪም እና የፔን ኢንተርናሽናል የ 2018 የጸሐፊዎች ሽልማት አሸናፊ መሆናቸዉን አስታወቀ።

OXFAM Logo
ምስል AP Graphics

የ2018 የጸሀፊዎች ሽልማት ለእስክንድር ነጋ

This browser does not support the audio element.

ሽልማቱ የሚሰጠዉ ዛሬ ምሽት በኔዘርላንድዋ ዴንሃግ ከተማ ዉስጥመሆኑም ታዉቋል። የቬንዝዌላዋ ጋዜጠኛ ዴንሃግ ተገኝታ ሽልማቷን እንደምትወስድ፣ የጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ ሽልማት ደግሞ ለባለቤቱ እንደሚላክ ነዉ የተገነገረዉ። የብራስልሱ ወኪላችን ገበያዉ ንጉሴ ዝርዝር ዘገባ አለዉ።

ገበያው ንጉሤ

አርያም ተክሌ

ነጋሽ መሀመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW