የACP ሃገሮች እና የአዉሮጳ ጉባኤ
ዓርብ፣ ሰኔ 14 2005ማስታወቂያ
ለሶስት ቀናት ብራስል በአዉሮጳ ፓርላማ የተካሄደዉ የASP ሃገሮች እንደራሴዎችና የአዉሮጳ ፓርላማ አባላት የጋራ ጉባኤ በያዝነዉ ሳምንት ተጠናቋል። ጉባኤዉ የሚካሄደዉ ቀደም ሲል በተፈረመዉ የኮቶኑ ስምምነት መሠረት ሲሆን ዓላማዉ በአዉሮጳ ኅብረትና በACP ሃገሮች መካከል ያለዉን ግንኙነት ለማጠናከር፤ የልማት ትብብሮችን ለማሳደግ እና በተለይ በACP ሃገሮች የሰብዓዊ መብቶች ይዞታ እንዲሻሻልና ዴሞክራሲያዊ አሰራሮች እንዲጎለብቱ ነዉ።
የብራስልሱ ዘጋቢያችን ገበያዉ ንጉሤ ዝርዝሩን ልኮልናል
ገበያዉ ንጉሤ
ሸዋዬ ለገሠ
አርያም ተክሌ