ጋዜጠኞቹ ዛሬም ይሰጋሉ
ረቡዕ፣ መጋቢት 18 2011ማስታወቂያ
የDW ሥራ አስፈፃሚ ፔተር ሊምቡርግ የመሩት የጣቢያዉ የሥራ ኃላፊዎች ቡድን ኢትዮጵያ ከሚገኙ የDW ዘጋቢዎች ጋርም ተወያይቷል።አዳዲስ ለተቀጠሩ ለDW በተለይም ለአማርኛዉ ክፍል ዘጋቢዎች ለሥራቸዉ የሚያስፈልጓቸዉ አዳዲስ መሳሪያዎችን አስረክቧልም።ከባለሥልጣናቱ ጋር የተጓዘዉ ማንተጋፍቶት ሥለሺ ደግሞ ለአዳዲሶቹ ወኪሎቻችን ቴክኒካዊ ሥልጠና ስጥቷል።ጌታቸዉ ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ ሥልጠናዉን ከተከታተሉት የበኒ ሻንጉል ጉሙዝ ወኪላችን ነጋሳ ደሳለኝንና ማንተጋፍቶትን አነጋግሮ ነበር።
ጌታቸዉ ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ
ነጋሽ መሐመድ
ኂሩት መለሰ