1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ጋዜጠኞቹ ዛሬም ይሰጋሉ

ረቡዕ፣ መጋቢት 18 2011

የDW ሥራ አስፈፃሚ ፔተር ሊምቡርግ የመሩት የጣቢያዉ የሥራ ኃላፊዎች ቡድን ኢትዮጵያ ከሚገኙ የDW ዘጋቢዎች ጋርም ተወያይቷልአዳዲስ ለተቀጠሩ ለDW በተለይም ለአማርኛዉ ክፍል ዘጋቢዎች ለሥራቸዉ የሚያስፈልጓቸዉ አዳዲስ መሳሪያዎችን አስረክቧልም

DW-Intendant Peter Limbourg  und DW-Delegation in Äthiopien
ምስል DW/L. Schadomsky

ፀጥታ መታወኩ የDW ጋዜጠኞችን ያሰጋል

This browser does not support the audio element.


የDW ሥራ አስፈፃሚ ፔተር ሊምቡርግ የመሩት የጣቢያዉ የሥራ ኃላፊዎች ቡድን ኢትዮጵያ ከሚገኙ የDW ዘጋቢዎች ጋርም ተወያይቷል።አዳዲስ ለተቀጠሩ ለDW በተለይም ለአማርኛዉ ክፍል ዘጋቢዎች ለሥራቸዉ የሚያስፈልጓቸዉ አዳዲስ መሳሪያዎችን አስረክቧልም።ከባለሥልጣናቱ ጋር የተጓዘዉ ማንተጋፍቶት ሥለሺ ደግሞ ለአዳዲሶቹ ወኪሎቻችን ቴክኒካዊ ሥልጠና ስጥቷል።ጌታቸዉ ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ ሥልጠናዉን ከተከታተሉት የበኒ ሻንጉል ጉሙዝ ወኪላችን ነጋሳ ደሳለኝንና ማንተጋፍቶትን አነጋግሮ ነበር።

ጌታቸዉ ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ

ነጋሽ መሐመድ

ኂሩት መለሰ


 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW