1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

 ዩኒቨርስቲዎች በፌደራል ፖሊስ እንዲጠበቁ መወሰኑ 

ማክሰኞ፣ ኅዳር 30 2012

መስሪያ ቤቱ በተለይ ለDW በሰጠው መግለጫ ባ,ንዳንድ ዩኒቨርስቲዎች የሚፈጠሩ ግጭቶች አካል ናቸው ከተባሉ የክልል ፖሊሶች አንዳንዶቹ በቁጥጥር ስር እንደዋሉ ተናግሯል። የመቀሌ እና የሃዋሳ ዩኒቨርስቲዎች የመማር ማስተማር ሂደታቸው ሰላማዊ ቢሆንም በፌደራል ፖሊስ ጥበቃ ቢካሄድ የአካዳሚ ነጻነታቸውን እንደማይጋፋ አስታውቀዋል።

Äthiopien Gründung der Partei Asimba Democratic Party in Mekele
ምስል፦ DW/S. Wegayeh

ዩኒቨርስቲዎች በፌደራል ፖሊስ እንዲጠበቁ መወሰኑ 

This browser does not support the audio element.

በኢትዮጵያ ያሉ ዩኒቨርስቲዎች ጥበቃ በፌደራል ፖሊስ እገዛ እና ክትትል እንዲካሄድ መወሰኑን የሳይንስ እና ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ሚኒስቴር አስታወቀ።መስሪያ ቤቱ በተለይ ለDW በሰጠው መግለጫ በአንዳንድ ዩኒቨርስቲዎች የሚፈጠሩ ግጭቶች አካል ናቸው ከተባሉ የክልል ፖሊሶች አንዳንዶቹ በቁጥጥር ስር እንደዋሉ ተናግሯል። የመቀሌ እና የሃዋሳ ዩኒቨርስቲዎች የመማር ማስተማር ሂደታቸው ሰላማዊ ቢሆንም በፌደራል ፖሊስ ጥበቃ ቢካሄድ የአካዳሚ ነጻነታቸውን እንደማይጋፋ አስታውቀዋል።

 
ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር
ኂሩት መለሰ 
ነጋሽ መሐመድ 
 

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW