ዩናይትድ ስቴትስና የተመድ ሰብአዊ ምክር ቤት
ረቡዕ፣ ግንቦት 5 2001ማስታወቂያ
የፕሬዝዳት ቡሽ መስተዳድር ዩናይትድ ስቴትስ የአለም አቀፉ የመብት ተቆርቋሪ ተቋም አባል እንዳትሆን አግዷት ነበር።የፕሬዝዳት ኦባማ መስተዳድር እገዳዉን በማንሳቱ ዩናይትድ ስቴትስ አርባ-ሰባት አባላትን ለሚያስተባብረዉ የሰብአዊ መብት ምክር ቤት አባልነት ለመወዳደር እና ትናንት ለመመረጥ በቅታልች።ኒዮርክ የተሰየመዉ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባኤ ከዩናይትድ ስቴትስ ሌላ ቻይና፣ ኩባና ስዑዲ አረቢያን ጨምሮ አሰራ-ሰባት ሐገራትን መርጧል።
አበበ ፈለቀ/ነጋሽ መሀመድ/አርያም ተክሌ