1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ዩናይትድ ስቴትስና የተመድ ሰብአዊ ምክር ቤት

ረቡዕ፣ ግንቦት 5 2001

ዩናይትድ ስቴትስ ለመጀመሪያ ጊዜ ለተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብአዊ መብት ምክር ቤት አባልነት ተመረጠች።

ምስል dpa

የፕሬዝዳት ቡሽ መስተዳድር ዩናይትድ ስቴትስ የአለም አቀፉ የመብት ተቆርቋሪ ተቋም አባል እንዳትሆን አግዷት ነበር።የፕሬዝዳት ኦባማ መስተዳድር እገዳዉን በማንሳቱ ዩናይትድ ስቴትስ አርባ-ሰባት አባላትን ለሚያስተባብረዉ የሰብአዊ መብት ምክር ቤት አባልነት ለመወዳደር እና ትናንት ለመመረጥ በቅታልች።ኒዮርክ የተሰየመዉ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባኤ ከዩናይትድ ስቴትስ ሌላ ቻይና፣ ኩባና ስዑዲ አረቢያን ጨምሮ አሰራ-ሰባት ሐገራትን መርጧል።

አበበ ፈለቀ/ነጋሽ መሀመድ/አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ
ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW