1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ዩናይትድ ስቴትስ በምርጫ ዋዜማ

ሰኞ፣ ጥቅምት 28 2009

45ኛዉ የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝደንታዊ ምርጫ ነገ ይካሄዳል። የዴሞክራቶች የመጀመሪያ ሴት ፕሬዝደንታዊ እጩ ሂላሪ ክሊንተን፤ ተፎካካሪያቸዉን የሬፐብሊካኑን እጩ ዶናልድ ትራምፕን በጠባብ ልዩነት እመሩ እንደሆነ የህዝብ አስተያየት መለኪያዎች እያሳዩ ነዉ።

USA Pacific Palisades Stimmabgabe zur US-Präsidentschaftswahl
ምስል picture-alliance/dpa/M. Nelson

Beri. Washington (US presidential election eve) - MP3-Stereo

This browser does not support the audio element.

 

የፌደራል ቢሮዉ ምርመራ ክፍል የክሊንተንን ኤሚኤይል አስመልክቶ የተወራዉን ጥርጣሬ የሚያሳይ አዲስ መረጃ የለም ቢልም ትራምፕ ግን ተፎካካሪያቸዉ አጭበርብረዉ ቢመረጡም ቅሌቱ ተጋልጦ ከስልጣን ይርዳሉ እያሉ ነዉ። አንዳንድ መራጮችም በምርጫዉ ዋዜማ ማንን ለመምረጥ እንዳሰቡ ለዶቼ ቬለ ጠቁመዋል። ዝርዝሩን ከዋሽንግተን ዲሲ መክብብ ሸዋ ልኮልናል።

መክብብ ሸዋ

ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW