1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ዩናይትድ ስቴትስ፤ ግድያና አፀፋ ግድያ

ዓርብ፣ ሐምሌ 1 2008

ነጭ ፖሊሶች ሰሞኑን ሁለት ጥቁሮችን መግደላቸዉ ያስቆጣቸዉ ታጣቂዎች ዳላስ ዉስጥ በፖሊስ ላይ በከፈቱት የበቀል ተኩስ አምስት ፖሊስ ገድለዉ ስድስት አቁስለዋል።በተለያዩ ከተሞች የሚኖረዉ ሕዝብ ደግሞ በየአደባባዩ በመሠለፍ የነጭ ዘረኛ ፖሊሶችን እርምጃ አዉግዟል

ምስል picture-alliance/dpa/M. R. Olivas/The Dallas Morning News

[No title]

This browser does not support the audio element.

የዩናይትድ ስቴትስ ነጭ ፖሊሶች የሐገሪቱን ጥቁር ዜጎች በተደጋጋሚ መግደላቸዉ የጫረዉ ቁጣ፤ ተቃዉሞና አፀፋ እርምጃ የዓለም ልዕለ ሐያሊቱን ሐገር ግራ ቀኝ እያላጋት ነዉ።ነጭ ፖሊሶች ሰሞኑን ሁለት ጥቁሮችን መግደላቸዉ ያስቆጣቸዉ ታጣቂዎች ዳላስ ዉስጥ በፖሊስ ላይ በከፈቱት የበቀል ተኩስ አምስት ፖሊስ ገድለዉ ስድስት አቁስለዋል።በተለያዩ ከተሞች የሚኖረዉ ሕዝብ ደግሞ በየአደባባዩ በመሠለፍ የነጭ ዘረኛ ፖሊሶችን እርምጃ አዉግዟል።የሐገሪቱ ፖለቲከኞች እየተካረረ የመጣዉን ግጭትና ግድያ ለማቀዝቀዝ እየሞከሩ ነዉ።የዋሽግተን ዲሲዉ ወኪላችን መክብብ ሸዋ ዝርዝር ዘገባ ልኮልናል።

መክብብ ሸዋ

ነጋሽ መሐመድ

ሒሩት መለስ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW