ዩኤስ አሜሪካ፣ምሥራቅ አውሮጳ እና የፀጥታ ጥበቃው ትብብር27 ግንቦት 2006ረቡዕ፣ ግንቦት 27 2006ትናንት በፖላንድ መዲና ዎርሶ የአውሮጳ ጉብኝታቸውን የጀመሩት የዩኤስ አሜሪካ ፕሬዚደንት ባራክ ኦባማ ሀገራቸው የምሥራቅ አውሮጳ ሀገራት ደህንነታቸውን እና ፀጥታቸውን ለማስጠበቅ በሚያደርጉት ተግባራቸው ላይ ከጎናቸው በመቆምማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል picture-alliance/dpaማስታወቂያ እንደምትደግፋቸው አረጋገጡ። ኦባማ ዩኤስ አሜሪካ በምሥራቅ አውሮጳ የምታደርገውን የፀጥታ ትብብር ለማጠናከር የሚያስችል አንድ ቢልየን ዶላር ለመስጠትም ቃል ገብተዋል። ይልማ ኃይለ ሚካኤል ነጋሽ መሐመድ