1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ዩኤስ አሜሪካ በአሸባብ ላይ ዘመቻ 

ሰኞ፣ የካቲት 27 2009

ሰሞኑን ከወደ ፔንታጎን የተሰማዉ መግለጫ አሜሪካ በአፍሪቃዉ ቀንድ በተለይ በሶማልያ አቅራብያ ወታደራዊ ኃይሏን የማስፋፋት እቅድ እንዳላት የሚያሳይ ነዉ። ዬኤስ አሜሪካ ከአልቃይዳ ጋር ትስስር አለዉ የሚባለዉን አልሻባብ ለመምታት የአየር ኃይል ጥቃትዋን የምትቀጥል ሲሆን፣ ለአዲሱ የሶማልያ መንግሥት የጦር ኃይል ስልጠና ድጋፍ ታደርጋለችም ተብሏል።

USA Pentagon in Washington
ምስል picture-alliance/dpa/T.-J. Krohn

Ber. D.C (Pentagon will den Kampf gegen Al-Shabaab ausweiten) - MP3-Stereo

This browser does not support the audio element.

ዬኤስ አሜሪካ ከአልቃይዳ ጋር ትስስር አለዉ የሚባለዉን አልሻባብ ለመምታት የአየር ኃይል ጥቃትዋን የምትቀጥል ሲሆን አንድ የአካባቢ ጉዳዮች ተመራማሪ ምሁር ለዶይቼ ቬለ በሰጡት መግለጫ ደግሞ ሶማልያን በአንድ የመንግሥት ማዕከል አስተዳደር ለመመለስ ያስቸግራል እያሉ ነዉ። በዶናልድ ትራምፕ ዘመነ መንግሥት የሚደረገዉን ጥረት ዉጤታማነት ከአሁኑ መተንበይ አስቸጋሪ መሆኑን  ምሁሩ ተናግረዋል። 


መክብብ ሸዋ
አዜብ ታደሰ
ነጋሽ መሃመድ     

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW