ዩኤስ አሜሪካ እና የስለላ ቅሌት
ሰኞ፣ ሰኔ 3 2005ማስታወቂያ
መሥሪያ ቤቱ «ፕሪዝም» በተሰኘ ፕሮግራም አማካኝነት ጉግል፤ አፕል እና ፌስቡክ፣ የመሳሰሉ ትላልቅ ተቋማት ኮምፒውተር መረጃዎች ዋና ማከማቺያ፣ ማለትም፣ ሰርቨሮችን በመሰለል የግለሰቦች እንቅስቃሴን እንደተከታተለ ነው የጋዜጦቹ ዘገባ ያስታወቀው። ይህን በሚስጥር የተያዘውን ዜና ለጋዜጦቹ የሰጠው ግለሰብ አንድ የ 29 ዓመት የቀድሞ የሲ አይ ኤ ሰራተኛ አሜሪካዊ መሆኑ ተሰምቶዋል። ስለ ግለሰቡ ማንነት እና ስላጋለጠው ሚስጥር በትክክል የሚታወቀውን እንዲነግረን የዋሽንግተኑን ወኪላችንን አበበ ፈለቀን ቀደም ሲል በስልክ ጠይቄው ነበር።
አበበ ፈለቀ
አርያም ተክሌ
ነጋሽ መሀመድ