1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ዩ ኤስ አሜሪካ ማሳሰቢያ ለኤርትራ

ሐሙስ፣ ሐምሌ 23 2001

ኤርትራ ከ ዩ ኤስ አሜሪካ ጋር ለማስተካከል ጥቂት ጊዜ ብቻ እንደሚቀራት በተመድ የአሜሪካ አምባሳደር ወ/ሮ ሱዛን ራይስ አስታወቁ።

ምስል picture-alliance/ dpa

ዩ ኤስ አሜሪካ የኤርትራ መንግስት በሶማሊያ መንግስት አንፃር የሚዋጉትን አክራሪ m ስሊም ቡድኖችን ታስታጥቃለች፤ ትደግፋለች ያለችበት ድርጊትም የፕሮዚደንት ባራክ ኦባማን መንግስት እንዳሳሰበ አምባሳደሯ በተጨማሪ ገልፀዋል። ኤርትራ ግን ይህንኑ የዩኤስ አሜሪካን ወቀሳ መሰረተ ቢስ ስትል አጣጥለዋለች።

ጎይቶም ቢሆን፤አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ
ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW