1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ያለ ውጤት ያበቃው የፋኦ ጉባኤ

ረቡዕ፣ ኅዳር 9 2002

የዓለም የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ በሮማ ኢጣልያ ካለፈው ሰኞ ወዲህ የተካሄደው የተመ የምግብ እና የእርሻ ድርጅት ጉባዔ ዛሬ ተጠናቀቀ።

ምስል AP

የስድሳ ሀገሮች መሪዎችን ያሳተፈው ጉባዔ ረሀብን ለመታገል የሚቻልበትን አዲስ ስልትም ሆነ አዲስ የጊዜ ገደብ ሳያስቀምጥ በማብቃቱ ጉባዔውን የጠራው ፋኦ እና በርካታ የርዳታ ድርጅቶች ቅሬታቸውን እያሰሙ ነው።

ተኽለእዝጊ ገብረየሱስ

አርያም ተክሌ

ሂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW