1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ያውሮጳውያኑ ታጋቾች መለቀቅ

ረቡዕ፣ መጋቢት 5 1999

ከአሥራ ሁለት ቀናት በፊት ማንነታቸው ባልታወቁ ሰዎች በሰሜን ምሥራቅ ኢትዮጵያ ተጠልፈው የነበሩ አምስት አውሮጳውያን ትናንት መለቀቃቸው ተገለፀ። በዕገታው ዙርያ አርያም ተክሌ የኢትዮጵያ ማስታወቂያ ሚንስቴር የሕዝብ ግንኙነት ዋና ክፍል ኃላፊን አቶ በለጠ ተክእዋን እና የኤርትራ ተጠባባቂ የማስታወቂያ ሚንስትር አቶ አሊ አብዱን አነጋግራለች።

ሰሜን ምሥራቅ ኢትዮጵያ
ሰሜን ምሥራቅ ኢትዮጵያምስል AP Graphics/DW
ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW