1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

ይሁንታ ያገኘው የኮቪድ 19 ክትባት

ሐሙስ፣ ኅዳር 24 2013

ብሪታንያ ከምዕራባውያን ሃገራት በቀዳሚነት ለኮቪድ 19 ክትባት ይሁንታ በመስጠት ዜጎቿን ለመከተብ መዘጋጀቷን አሳውቃለች። የአውሮጳ ሕብረት አባል ሃገራት ግን የጋራ ውሳኔ እየተጠባበቁ ነው።

Biontech Covid-19 Impfstoff
ምስል፦ NurPhoto/picture alliance

«ብሪታንያ ቀዳሚዋ የምዕራብ ሀገር ሆናለች»

This browser does not support the audio element.

ብሪታንያ ከምዕራባውያን ሃገራት በቀዳሚነት ለኮቪድ 19 ክትባት ይሁንታ በመስጠት ዜጎቿን ለመከተብ መዘጋጀቷን አሳውቃለች። ክትባቱን የጀርመኑ ባዮንቴክና የአሜሪካው ፋይዘር የተባሉት የመድኃኒት ኩባንያዎች ቤልጂየምላይ በማምረት እንዲያቀርቡ ነው ውሉ። የብሪታንያ የጤና ሚኒስትር ክትባቱ ከሚቀጥለው ሳምንት መጀመሪያ አንስቶ ለአዛውንቶችና ለሚንከባከቧቸው ሠራተኞች እንዲሁም ለህክምና ባለሙያዎች እንደሚሰጥ ነው የተናገሩት። የአውሮጳ ሕብረት አባል ሃገራት ግን የጋራ ውሳኔ እየተጠባበቁ ነው። 

ገበያው ንጉሤ

ሸዋዬ ለገሠ

ነጋሽ መሐመድ

 

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW