1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

ደቡብ ሱዳን በሚገኝ አማፂ ቡድን ለአደጋ የተጋለጡ ሰዎች

ረቡዕ፣ ጳጉሜን 2 2003

የጌታ ተፋላሚ ብለው እራሳቸውን ይጠራሉ። በአለቃቸው ጆሴፕ ኮኒ እየተመሩ ይዋጋሉ። እኢአ በ 1987 ዓ ም የተቋቋመው ይህ ቡድን ከአራት አመት ጀምሮ በዲሞክራቲክ ሬፖፕሊክ ኮንጎና በደቡብ ሱዳን ላይ ዘምተዋል።

የLRA ዮጋንዳዊ ጉዳተኛምስል፦ AP
ግፋ ቢል አንድ ሺ ናቸው። ቢሆንም ሽብር ለመፍጠር በቂ ብቃት አላቸው። የአማፂ ታጋዮቹ የጌታ ተፋላሚ፤ በምህፃሩ LRA ይባላሉ። ማንም በእርግጥ ስለዚህ ቡድን አቋም አያውቅም ማለት ይቻላል። ስለ ቡድኑ ተንታኞች በእርግጠኝነት መናገር የሚችሉት- ቡድኑ ምን ያህል አደገኛ እንደሆነ ነው። የዶይቸ ቬለ ባልደረባ ዳኒኤል ፔልስ ለአደጋ የተጋለጡትን አነጋፍሮ የፃፈውን ልደት አበበ ታቀርበዋለች። ልደት አበበ
ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW