1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ድምጻዊ ዓለማየሁ እሸቴ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ

ዓርብ፣ ነሐሴ 28 2013

በኢትዮጵያ ዘመናዊ ሙዚቃ አይነተኛ አሻራን ካሳረፉ አንጋፋው የሙዚቃ ሰዎች አንዱ  ዓለማየሁ እሸቴ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ።

Der äthiopische Sänger und Songwriter Alemayehu Eshete
ምስል Pablo Ruiz Holst

«ቀብሩ እሑድ ነሐሴ 30 ቀን 2013 ይሆናል»

This browser does not support the audio element.

በኢትዮጵያ ዘመናዊ ሙዚቃ አይነተኛ አሻራን ካሳረፉ አንጋፋው የሙዚቃ ሰዎች አንዱ  ዓለማየሁ እሸቴ ማረፉ ተሰምቷል። የድምጻዊ ዓለማየሁ እሸቴ ሕወይት ያለፈው ትናንት አመሻሽ ከልብ ህመም ጋር ተያይዞ ሆስፒታል በገባ በሰዓታት ውስጥ መሆኑን ዶይቼ ቬለ ከቤተሰቡ ተረድቷል። የአንጋፋው ሙዚቀኛ ስርዓተ ቀብርም የፊታችን እሑድ ነሐሴ 30 ቀን 2013 ዓ,ም በአዲስ አበባ ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ቤተ ክርስቲያን በብሔራዊ የአሸኛነት ስርዓት እንደሚፈጸም በጊዜያዊነት የተያዘው መርሃ-ግብር ያመለክታል።

ስዩም ጌቴ 

ሸዋዬ ለገሠ

ኂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW