1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የተራቆቱ መሬቶች በዛፍ እየተሸፈኑ ነዉ

ሐሙስ፣ ሐምሌ 21 2008

የከተማይቱ የግብርና፤ ዉኃ፤ማዕድንና ኢነርጂ ቢሮ ምክትል ኃላፊ እንዳስታወቁት ባካባቢዉ ባለፈዉ አምስት ዓመት አፈርና ዉኃ በመጠበቁና በመታቀቡ በረሐማነት በ15 ከመቶ ቀንሷል።

ምስል DW/Y. Gebreegziabher

[No title]

This browser does not support the audio element.

በድሬዳዋ መስተዳድር የሚታየዉን በረሐማነት ለመቀነስ የተደረገዉ ጥረት አበረታች ዉጤት መገኘቱን የመስተዳድሩ ባለሥልጣናት አስታወቁ። የከተማይቱ የግብርና፤ ዉኃ፤ ማዕድንና ኢነርጂ ቢሮ ምክትል ኃላፊ እንዳስታወቁት ባካባቢዉ ባለፈዉ አምስት ዓመት አፈርና ዉኃ በመጠበቁና በመታቀቡ በረሐማነት በ15 ከመቶ ቀንሷል። በባለሥልጣኑ መግለጫ መሠረት የበረሐማነቱ መጠን በመቀነሱ አዳዲስ ምንጮች ዉኃ ሲያፈልቁ ነባሮቹ ደግሞ የሚያፈልቁት የዉኃ መጠን ጨምሯል፤ የተራቆቱ መሬቶችም በዛፍና ሳር ተሸፍነዋል። ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር ዝርዝር ዘገባ ልኮልናል።

ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር

ነጋሽ መሐመድ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW