1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ጀርመን እና የአውሮጳ ምክር ቤታዊ ምርጫ

ሰኞ፣ ሰኔ 1 2001

የጀርመን መራጭ ህዝብ በትናንቱ ዕለት በሀገሩ ባካሄደው የአውሮጳ ምክር ቤታዊ ምርጫ የሶሻል ዴሞክራቶቹ ፓርቲ በታሪኩ ውስጥ እጅግ ዝቅተኛውን ውጤት ብሎም 20,8 ከመቶ የመራጩን ድምጽ አገኘ።

የሶሻል ዴሞክራቶቹ ፓርቲ ሊቀመንበር ፍራንስ ምንተፌሪንግምስል AP

በምርጫው የወግአትባቂው የክርስትያን ዴሞክራቶቹ ህብረት ፓርቲ ብዙ ድምጽ ቢያጣም ጠንካራ ፓርቲ 37,9 ከመቶ በማግኘት ጠንካራው ፓርቲ እንደሆነ ቆይቶዋል። ትንንሾቹ፡ ማለትም የአረንጓዴዎቹ 12,1 ፡ የነጻ ዴሞክራቶቹ 11,0 እና የግራ ፓርቲዎች 7,5 የመራጭ ድምጽ በማግኘት ውጤታቸውን አሻሽለዋል። ይህ ውጤት የፊታችን መስከረም ወር በጀርመን በሚደረገው አጠቃላይ ምክር ቤታዊ ምርጫ ላይ ምን ተጽዕኖ ሊኖረው ይችላል? በወቅቱ የለው በወቅቱ ብዙዎችን ማነጋገገር የያዘ ጥያቄ ነው።

ይልማ ኃይለሚካኤል/አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW