ጀርመን እና የፒሳ ዘገባ
ረቡዕ፣ ኅዳር 29 2003ማስታወቂያ
ድርጅቱ ከአስር ዓመት በፊት ባካሄደው ተመሳሳይ ንጽጽር የጀርመን ሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎች ያስመዘገቡት ዝቅተኛ ውጤት እስከዚያን ጊዜ ድረስ ጠንካራ ይባል ለነበረው የትምህርት አውታር አስደንጋጭ እንደነበር ይታወሳል። ጀርመናውያኑ ተማሪዎች በንባብ፡ በሂሳብ እና በሳይንስ ዘርፎች ከአማካይ ያነሰ ነጥብ ነበር ያስገኙት። ከዚያን ጊዜ ወዲህ ጀርመን በትምህርት አውታርዋ ላይ የማሻሳያ ተሀድሶ በማድረግ ላይ ትገኛለች። ይኸው ተሀድሶ ፍሬ ማስገኘቱን የፒሳ ጥናት በግልጽ አሳይቶዋል።
ዚልከ ባርትሊክ
አርያም ተክሌ
ነጋሽ መሀመድ