1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ጀርመን የምርጫ ዘመቻ

ማክሰኞ፣ መስከረም 2 2010

ዘንድሮ በሚደረገዉ ምርጫ አማራጭ ለጀርመን (AFD-በጀርመንኛ ምሕፃሩ)ን የመሳሰሉ   ቀኝ አክራሪ ፓርቲዎች  ሥለሚወዳደሩ የምርጫ ዘመቻ ፉክክሩ ከዚሕ ቀደም ከሚታወቀዉ ጠንከር ያለ ነዉ።

Shahabuddin Miah Grünen Politiker
ምስል DW/A. Islam

ጀርመን የምርጫ ዘመቻ

This browser does not support the audio element.

ጀርመን ዉስጥ ከ12ት ቀናት በኋላ በሚደረገዉ አጠቃላይ ምርጫ የሚወዳደሩ የፖለቲካ ፓርቲዎች እና ዕጩዎቻቸዉ በየአካባቢዉ የሚያደርጉት የምርጡኝ ዘመቻና ቅስቀሳ ሰሞኑን እየተጠናከረ ነዉ።ዘንድሮ በሚደረገዉ ምርጫ አማራጭ ለጀርመን (AFD-በጀርመንኛ ምሕፃሩ)ን የመሳሰሉ   ቀኝ አክራሪ ፓርቲዎች  ሥለሚወዳደሩ የምርጫ ዘመቻ ፉክክሩ ከዚሕ ቀደም ከሚታወቀዉ ጠንከር ያለ ነዉ።ዶቸ ቬለ በተለይ ቀኝ ፅንፈኞች በብዛት ይጉኙበታል በሚባለዉ አካባቢ የሚደረገዉን የምርጫ ዘመቻ የሚከታተል የጋዜጠኞች ቡድን አሰማርቷል።ባልደረባችን ማንተጋፍቶት ሥለሺ የቡድኑ አባል ነዉ።በስልክ አነጋግሬዉ ነበር።

ማንተጋፍቶት ሥለሺ

ነጋሽ መሐመድ

ኂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW