1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል
ትምህርት

ጀርመን የተማሩ ኢትዮጵያን ስብሰባ

ሰኞ፣ ሰኔ 12 2009

 ጀርመን የተማሩ እና ኢትዮጵያ ባሉ የጀርመን መንግሥት ተቋማት የሚሰሩ እትዮጵያውያን በቴክኖሎጂ ሽግግር እና በባህል ልውውጥ አስተዋጽኦ እንዲያደርጉ ተጠየቁ።

Äthiopien Alumnitreffen ehemaliger Studenten in Deutschland
ምስል DW/Y. Geberegziabeher

Beri AA (Treffen von Äthiopiern, die in Deutschland studiert haben) - MP3-Stereo

This browser does not support the audio element.

 ጥሪው የቀረበው የጀርመን ዓለም አቀፍ የትብብር መሥሪያ ቤት GIZ ባዘጋጀው እና ምሁራኑ በተሳተፉበት ባለፈዉ ሳምንት ዓርብ ዕለት አዲስ አበባ ውስጥ በተካሄደ ስብሰባ ላይ ነው። ልዩ ልዩ ጥናታዊ ጽሁፎች በቀረቡበት በዚህ ስብሰባ ላይ የተገኘው የአዲስ አበባው ወኪላችን ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር ዝርዝሩን አዘጋጅቷል።

ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር

ኂሩት መለሰ

አዜብ ታደሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW