1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ጅቡቲና ምክር ቤታዊ ምርጫ

ሰኞ፣ የካቲት 3 2000

የጅቡቲ ህዝብ ባለፈው ዓርብ አዲስ ምክር ቤት መረጠ። በምክር ቤታዊው ምርጫ በዕጩነት የቀረቡት ለፕሬዝዳንት ኢስማኤል ኦማር ጉሌህ ታማኝ የሆኑት ስድሳ አምስት ዕጩዎች አሸናፊ መሆናቸውን የአስመራጭ ኮሚሽን አስታውቋል። ከጅቡቲ መራጭ ህዝብ መካከል ሰባ ሁለት ከመቶው ድምጹን መስጠቱንና ይህ ካለፉት አስራ አምስት ዓመት ወዲህ ይህን ያህል መራጭ ሲወጣ የመጀመሪያው መሆኑን የጅቡቲ ሀገር አስተዳደር ሚንስትር ያሲን ኤልሚን ቡ ገልጸዋል። ለመስጠት የወጣው ህዝብ

የጅቡቲ ዜጎች
የጅቡቲ ዜጎችምስል picture-alliance/ dpa

�ጥር ከመቶ ነው። የተቃዋሚው ወገን ግን ምርጫውን የይስሙላ በሚል በማጣጣል ሳይሳተፍ ቀርቶዋል።

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW