1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ገና በዋሽንግተን ዲሲ

ሐሙስ፣ ታኅሣሥ 28 2008

ከ250,000 በላይ ኢትዮጵያውያን በዋሽንግተን ዲሲ እና አካባቢዋ ይኖራሉ። በርካታ የኢትዮጵያውያን ባህላዊ ምግብ ቤቶች፤ ሱቆች፤ የመገበያያ ማዕከላት የያዘችው ዋሽንግተን ዲሲ የክርስትና እምነነት ተከታዮች ኢትዮጵያውያን ገናን ለማክበር እንዴት ተዘጋጀች?

USA Schießerei bei Marinestützpunkt in Washington DC
ምስል picture-alliance/AP

[No title]

This browser does not support the audio element.

በዋሽንግተን ዲስ እና በአካባቢዋ በሚገኙ እንደ አሌክሳንድሪያ፣ ሲልቨርስፕሪንግ ባሉ የቨርጂንያ እና ሜሪላንድ ግዛቶች ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ኢትዮጵያውያን ይኖራሉ። ከእየሱስ ክርስቶስ ልደት በዓል ዋዜማ አንስቶ ኢትዮጵያውያኑ በእነዚህ ከተማዎች እየተዘዋወሩ ለበዓሉ የሚሆኑ ሸቀጦችን ሲሸምቱ ነበር። የዋሽንግተኑ ወኪላችን ናትናኤል ወልዴ ኢትዮጵያውያኑን እየተዘዋወረ በማነጋገር ቀጣዩን ዘገባ ልኮልናል።

ናትናኤል ወልዴ

እሸቴ በቀለ

ነጋሽ መሐመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW