ገንዘብ አሸሹ በተባሉ ላይ የተሰጠ ብይን6 ሐምሌ 2008ረቡዕ፣ ሐምሌ 6 2008የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ፣ ልደታ ምድብ፣ ሶስተኛ ወንጀል ችሎት የሰባት ሀገራት ዜጎች የሆኑ 17 ግለሰቦችን ወደ አንድ ቢልዮን የሚገመት ብር በሕገ ወጥ መንገድ አሸሽተዋል፣ ቀረጥም አልከፈሉም በሚል ጥፋተኛ ብሎዋቸዋል።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል DW/G. Tedlaማስታወቂያ[No title]This browser does not support the audio element. ፍርድ ቤቱ በስምንቱ ተከሳሾች ላይ ብይኑን የሰጠው በሌሉበት ሲሆን፣ የተቀሩት በማረሚያ ቤት ሆነው በመከራከር ላይ ይገኛሉ። ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ አርያም ተክሌ አዜብ ታደሰ