1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ገንዘብ አሸሹ በተባሉ ላይ የተሰጠ ብይን

ረቡዕ፣ ሐምሌ 6 2008

የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ፣ ልደታ ምድብ፣ ሶስተኛ ወንጀል ችሎት የሰባት ሀገራት ዜጎች የሆኑ 17 ግለሰቦችን ወደ አንድ ቢልዮን የሚገመት ብር በሕገ ወጥ መንገድ አሸሽተዋል፣ ቀረጥም አልከፈሉም በሚል ጥፋተኛ ብሎዋቸዋል።

Äthiopien Billion Birr Money Laundry
ምስል DW/G. Tedla

[No title]

This browser does not support the audio element.

ፍርድ ቤቱ በስምንቱ ተከሳሾች ላይ ብይኑን የሰጠው በሌሉበት ሲሆን፣ የተቀሩት በማረሚያ ቤት ሆነው በመከራከር ላይ ይገኛሉ።


ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ
አርያም ተክሌ
አዜብ ታደሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW