1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ገዳዩ የወባ በሽታ ይዞታ በኤርትራ

ረቡዕ፣ ሐምሌ 22 2001

ከኤርትራ አጠቃላይ የቆዳ ስፋት ሁለት ሶስተኛው ለወባ የተጋለጠ እንደሆነ ተገለፀ።

ምስል picture-alliance/dpa

በኤርትራ ገዳይ ናቸው ተብለው ከተፈረጁት አስር የተለያዩ በሽታዎች መካከል የወባ በሽታ በግንባር ቀደምትነት እንደሚጠቀስም በኤርትራ የጤና ጥበቃ ሚንስትር የወባ መቆጣጠሪያ ግብረ ሀይል ሀላፊ ዶክተር ተወልደ ገብረ መስቀል ጠቁመዋል።

ጎይቶም ቢሆን/ማንተጋፍቶት ስለሺ/አርያም ተኬሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW