1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ጋዛ፦ እስራኤልና ሃማስ

ዓርብ፣ ታኅሣሥ 17 2001

በሃማስ የሚተኮሱ ሮኬቶች በደቡባዊ ግዛት የሚገኙ የእስራኤል ነሪዎችን የዕለት ተዕለት የኑሮ እንቅስቃሴ አደጋ አንዣቦበታል።

የእስራኤል ወታደሮች በጋዛ
የእስራኤል ወታደሮች በጋዛምስል AP

ቡድኑ በቀን እስከ 70 ሮኬቶችና ሞርታር ይተኩሳል የእስራኤል መንግስትም በሃማስ ሊከፍት የሚችለዉ ጦርነት መጠነ ሰፊ ሊሆን እንደሚችል ተገምቷል። በዚህ ዉዝግብ ዉስጥ ግን በቤተልሄም የጎርጎሮሳዊዉ ቀመር የገና በዓል በሰላም ተከብሯል። እስራኤላዉያንም የሃኑካን በዓል እያከበሩ ነዉ።

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW