ጋዛ ከጦርነቱ በኋላ
ሐሙስ፣ ጥር 14 2001ማስታወቂያ
ትናንት በብራስልስ ከአውሮጳ ህብረት አባል ሀገሮች ውጭ ጉዳይ ሚንስትሮች ጋር የተወያዩት እስራኤላዊት ውጭ ጉዳይ ሚንስትር ሲፒ ሊቭኒ አስታውቀዋል። በእስራኤል የሶስት ሳምንት ጥቃት በጋዛ ከሞተው ሰው ጎን የመቁሰል አደጋ የደረሰባቸው እጅግ ብዙ ፍልስጤማውያን እስካሁን ተገቢውን ህክምና ማግኘት አልቻሉም። እና የአውሮጳ ህብረት ከሊቭኒ ጋር ባደረገው ውይይት ይኸው የፍልስጤማውያኑ ሁኔታ የሚሻሻልበትን ዜዴ ለማፈላለግ ሞክሮዋል።