1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል
ውዝግቦችየመካከለኛው ምሥራቅ

ጋዛ ውስጥ እርዳታ ጠባቂዎች ላይ የደረሰው ጉዳት

08:01

This browser does not support the video element.

ዓርብ፣ የካቲት 22 2016

ከመቶ በላይ ፍልስጤማውያን በጋዛ ከተማ ሰብአዊ እርዳታ በመጠባበቅ ላይ እንዳሉ ትናንት ሐሙስ ተገድለዋል። ሃማስ የሚያስተዳድረው የጋዛ ከተማ ጤና ሚኒስቴር ለሰዎቹ ሞት የእስራኤልን የመከላከያ ኃይል ተጠያቂ አድርጓል። የእስራኤል ጦር ኃይል በበኩሉ አብዛኛው ጉዳት የደረሰው እርዳታ ወደ ጫኑት ተሽከርካሪዎች በተደረገው ሩጫና ግፊያ በተፈጠረ መረጋገጥ እንደሆነ ይገልጻል። ሆኖም ግን ስጋት እንደፈጠሩ በማመን የጦር ኃይሉ ሰዎቹ ላይ ተኩሷል።

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ስለዚሕ ዝግጅት

ስለዚሕ ዝግጅት

የዶይቸ ቬለ አማርኛ ክፍል ቪዲዮዎቻችን እዚህ ይገኛሉ

በአማርኛው ክፍል የተሰናዱ ቪዲዮዎችን እዚህ ማግኘት ይቻላል። ቪዲዮዎቹ ከዋናው ስቱዲዮ ከቦን ከተማ የተቀናበሩ እና ኢትዮጵያ በሚገኙ የዶይቸ ቬለ የአማርኛው ክፍል ወኪሎች የተዘጋጁ ናቸው።

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW