ግልፅ ደብዳቤ ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ከምሁራን
ሐሙስ፣ መጋቢት 19 2011![Vorbereitungen Premierminister Abiy Ahmed in Frankfurt](https://static.dw.com/image/46094042_800.webp)
ማስታወቂያ
ደብዳቤውን ከጻፉት አስተባባሪዎች አንዱ ፕሮፌሰር አክሎግ ቢራራ ግልፅ ደብዳቤ ከዚህ በፊት ቢጻፍም ዋጋ ይሰጠዋል የሚል እምነት እንዳልነበረ አሁን ግን ለጠቅላይ ሚኒስትሩ የላኩበት ዋናው ምክንያት «ግልፅ ነኝ፣ ሰብዓዊ መብቶች መከበር አለባቸው ፤ የዜግነት መብት መከበር አለበት እያሉ የሚናገሩ ስለሆኑ ስለተማመንባቸው ነው፤ በቃል የሚናገሩትን በተግባር ያሳዩን» ብለዋል። ዶክተር አክሎግን ስለይዘቱ ያነጋገራቸው የዋሽንግተኑ ዘጋቢያችን መክብብ ሸዋ ተከታዩን አጠናቅሯል።
መክብብ ሸዋ
ሸዋዬ ለገሠ
ኂሩት መለሰ