ግሪክ ና የእሁዱ የፓርላማ ምርጫ፤ 8 ሰኔ 2004ዓርብ፣ ሰኔ 8 2004በፋይናንስ ቀውስ ክፉና የተዳቀቀችው ግሪክ የፊታችን እሁድ የፓርላማ ምርጫ ታካሂዳለች። 75 ከመቶው የግሪክ ህዝብ ፣ አገሪቱ ከዩውሮ ተጠቃሚ 17 አውሮፓ ኅብረት አባል ሃገራት ማኅበር እንዳትወጣ የሚፈልግ ቢሆንም፣ ለማገገሚያ፣ በቢሊዮንማገናኛዉን ኮፒ አድርግየግሪክ ፓርላማ ህንጻምስል dapdማስታወቂያ የሚቆጠር ገንዘብ ለማግኘት ግሪክ ማሟላት በሚገባት ተያያዥ ቅድመ ግዴታዎች ደስተኛ አይደለም። የግሪኩ ምርጫ ፣ በግሪካውያን ዘንድ ብቻ ሳይሆን በዓለም አቀፍ ደረጃ በአርምሞ እየተጠበቀ ነው። ይህን በተመለከተ የብራሰልሱ ዘጋቢአችን ገበያው ንጉሴ-- ተክሌ የኋላ ገበያው ንጉሤ ነጋሽ መሐመድ