1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ግብጽ እና ምክትል ፕሬዚደንትዋ

ሰኞ፣ የካቲት 7 2003

በብዙ ሺህ የሚቆጠር ህዝብ በትልቅ ጉጉት የጠበቀው እና ፕሬዚደንት ሙባራክ ከስልጣን እንደሚወርዱ ያስታውቁበታል ያለው ዲስኩራቸው ህዝቡ የጠበቀውን ውጤት አላስገኘለትም ነበር፤ ግን የህዝብ ተቃውሞ ተጠናክሮ በመቀጠሉ ፕሬዚደንት ሙባራክ ትናንት ስልጣናቸውን መልቀቅ ተገደዋል። ይህም በህዝቡ ዘንድ ትልቅ ደስታና ፈንጠዝያ ፈጥሮዋል።

ምክትል ፕሬዚደንት ኦማር ሱሌይማንምስል AP

በህዝብ ግፊት ስልጣናቸውን የለቀቁት ፕሬዚደንት ሙባራክ ከሁለት ሳምንታት በፊት የመጀመሪያ ተሀድሶ ርምጃ በመውሰድ ስልጣን ከያዙ ካለፉት ሰላሳ ዓመት ወዲህ ክፍት ሆኖ የቆየውን የምክትል ፕሬዚደንትነትን ስልጣን የሰጡዋቸው ኦማር ሱሌይማን አሁን ሀገሪቱን የሚመራ አንድ ወታደራዊ ምክር ቤት ሰይመዋል። እኒሁ ወደ ሰባ ሰባት ዓመት የሚገመቱት የግብጽ ምክትል ፕሬዚደንት ሱሌይማን ማን ናቸው?

አርያም ተክሌ

መስፍን መኮንን

መስፍን መኮንን

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ
ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW